正在加载视频...

视频加载失败

እስኬው በሸዋ ጠቅላይ ግዛት✊

26,419 次观看 • 2 年前 •via X (Twitter)

9 条评论

Habtamu Addis 的头像
Habtamu Addis2 年前

I’m proud of you hero’s

Solomon 的头像
Solomon2 年前

እስኬው አይሰበሬው ብረቱ

MUFASA 的头像
MUFASA2 年前

MY MAIN MAN @ESKIW! RESPECT TO THE SON'S OF MENILEKE!

HD 的头像
HD2 年前

👍AMHARA-FANO!!!

Endalk 的头像
Endalk2 年前

የህልሙን አገኘ። መታሰር : መደበቅ : አሁን ደግሞ ተከቦና ታጅቦ መሄድ....😛! እኔ ምለው ግን መንግስት በክላሽ ይወድቃል...? ፎጣ ለባሽ!

Mimi Petros 的头像
Mimi Petros2 年前

Ironman ❤️

Chuchu 的头像
Chuchu2 年前

Amhara shall not win with an ethno-nationalist model-trust me on this . This shall only result in decimation of region 3-that is all .

Solidtruth 的头像
Solidtruth2 年前

መንደር ለመንደር ለዘውም በራስህ መንደር በራስህ ቀዬ መሽሎክሎክ ከመች ጀምምሮ ነው ጀግንነት የሆነው ? ለነገሩ አንተ ጀግና የት ታውቅና ነው ከምላስ በስተቀር ? ትጮሃለህ እንጂምንም የሚለወጥ ነገር የለም

Yonas Tadesse 的头像
Yonas Tadesse2 年前

አንተም እሱም እነሱም ቦርኮዎች ናችሁ!!?🤔

相关视频

"ርእሰ አንቀጽ" "…ይህ ከዐማራ ፋኖ ሕዝባዊ ድርጅት ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ ከመሀመድ ቢሆነኝ ክፍለ ጦር በ7ለ70 ብርጌድ የተሰጠ የአቋም መግለጫ ነው። "…መግለጫው መጀመሪያ በጽሑፍ የደረሰኝ ሲሆን፣ እኔም ቪድዮ ይታከልበት፣ ማብራሪያም እፈልጋለሁ ባልኩት መሠረት የብርጌዱ አመራሮች ደውለው አግኝተውኝ ማብራሪያም ሰጥተውኛል። "…7 ለ70 ብርጌድ የተለየው በጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ ከሚመራው አዲሱ የአፋሕድ እንጂ ከዐማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ እንዳልሆነ በቃል በሰጡኝ ማብራሪያ ላይ ገልጸውልኛል። "…የብርጌዱ አመራሮች ተራ በተራ በሰጡኝ ቃል ላይ ይህንን መግለጫ የሰጡበትን ዋና ምክንያቶች 6 ነጥቦችን በማንሣት በዋናነት ግን "ችግራችንን በውይይትም ሆነ በንግግር መፍታት ከማንችልበት ደረጃ ላይ በመድረሳችን ምክንያት ነው ብለዋል። "…አመራሮቹ በአጽንኦት አጥብቀው የነገሩኝ ነገር ቢኖር የሚዲያና የጋዜጠኞች ገለልተኛ የመሆን ጉዳይ እጅግ አሳሳቢ ደረጃ ላይ ስለመድረሱ ያነሱት ጉዳይ ነው። እኛ የምንሰጣቸውን መግለጫዎች ለራስ ፖለቲካ ጥቅም ማስፈጸሚያነት ማዋል ተገቢ አለመሆኑንም አበክረው አሳስበዋል። "…የአራቱም ግዛት የፋኖ አድንደነት በአጭር ጊዜ ውስጥ ወደ አንድነት ይመጣ ዘንድ የራሳቸውን ድርሻ እንደሚወጡ የተናገሩት አመራሮቹ ይህ የሰጠነው መግለጫ ግን ከእስክንድር ድርጅት መውጣትና መለየታቸውን ብቻ በተመለከተ እንጂ አርበኛ መከታው ከሚመራው ከጠቅላይ ግዛቱ የፋኖ አደረጃጀት ስለመውጣታቸው እንዳልሆነ ደጋግመው አደራ ዘመዴ በማለት አሳስበውኛል። እኔም ይሄንኑ አደራቸውን ሳልቀንስ፣ ሳልጨምር እንደወረደ አቅርቤላችኋለሁ። ለመግለጫው እኔን የመምረጣቸውም ምስጢሩ የእኔን ባለማዕተብ መሆን በመተማመን መሆኑን ልብ ይሏል። • ሙሉ ቪድዮው ይኸው። ሙሉ መግለጫውንም አብሬ እለጥፋለሁ። • ይኸው ነው።

Zemedkun Bekele

27,242 次观看 • 1 年前

ሰበር ዜና! ሸዋ ተቃውሞው ተጠናክሮ ቀጥሏል ! በአርበኛ መከታው ማሞ የሚመራው የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በተቆጣጠራቸው ቦታዎች ህዝቡ አገዛዙን የሚቃወሙ ሰልፎችን አጠናክሮ ቀጥሏል። ሕብረተሰቡ በተቃውሞ ሰልፉ ላይ ጨፍጫፊውን የአብይ አህመድ አገዛዝ የሚቃወሙ መፈክሮችን አደባባይ በመውጣት አሰምቷል። 1. መከላከያ ከአማራ ክልል ለቆ ይውጣልን!! 2. በአዲስ አበባ በሽመልስ አብዲሳና በጃል ሰኝ ትዕዛዝ በአማራ ንፁሀን ላይ የተደረገውን ግድያ እናወግዛለን!! 3. በመከላከያ የተዘረፈብን ንብረት ይመለስልን!! 4. የአለም አቀፉ ማህበረሰብ በአማራ ህዝብ ላይ እየደረሰ ያለውን የጦር ወንጀል ይከታተልልን!! 5. መከላከያ ሴትና ህፃናትን ደፋሪ ነው!! 6. ሁሉም አማራ ፋኖ ነው !! 7. ህገ-መንግሥቱ ለአማራ ህዝብ መጨፍጨፍ ዋነኛ መንስዔ ነዉ !! 9. በግዳጅ ሰልፍ በማስወጣት የአማራን ህዝብ ትግል ማስቆም አይቻልም!! 10. የሐይማኖት አባቶችን ማንገላታትና ማስፈራራት ይቁም!! 11. አብይ አህመድ ጨፍጫፊ ነው!! የሚሉ መፈክሮች ከህዝቡ ተሰምተዋል። የተቃውሞ ሰልፉ ተጠናክሮ የሚቀጥል ሲሆን የአገዛዙን ተልዕኮ ለማስፈፀም የሚንቀሳቀሱ ባንዳዎች ላይ የማያዳግርም እርምጃ መውሰዳችንን የምንቀጥል መሆኑን እንገልፃለን ሲል የአማራ ፋኖ ሸዋ ጠቅላይ ግዛት እዝ ለኢትዮ 251 ሚዲያ ገልጧል። ኢትዮ 251 ሚዲያ የነፃነት አንደበት !

Mulugeta Anberber 🦅

23,549 次观看 • 1 年前