Loading video...
Video Failed to Load
የጌድዬን ጢሞቴዎስ ሚስት ኮሜዲ ትችላለች::
13,869 views • 7 months ago •via X (Twitter)
0 Comments
No comments available
Comments from the original post will appear here
Related Videos
6:07
Sensitive content
ሰላም ወገኖች፥ እሁድ እለት እንድ የቅርብ ወዳጄ ከአዲስ አበባ ደውሎ የነገረኝ፣”…..በየክፍለ ከተማው ህዝቡን ቤት መቀማት፣ ማፈናቀል ቀጥሎአል። ቤቱን ማፍረስ፣ ቦታውን መውስደ ሲፈልጉ መተማመኛ ፈርሙ ይባላል፣ ምትክ ቤት የለም፣ የሚሰጥ የገንዘብ ካሳም የለም፣ ከየሰፈሩ 100 ዚጎች አፈናቅለው፣ 2—3 ስዎች ቤት ሰጠን ብለው በየሚዲያው ህዝብ ያደናግራሉ፣ "የኮንፉውዝና የኮንቪስን ስትራቴጄ…." በሁለት ቀን ውስጥ ቤቱን ያፈርሱበታል..." "..አንድ የቅርብ ዘመዶቼ ቤተሰብ ስርቪስ ያለው፣ ትልቁ ቤት አላቸው። ባልና ሚስት፣ እንዲሁም አራት ልጆች ይኖራሉ፣ ሰርቪሱን አከራይተዋል…..በሁለት ሳምንት ውጡ ተብለዋል። ህዝቡ ደም እምባ እያለቀሰ ነው፣ የእኔ ዘመድ ፣ ደም ብዛት አለባት ፣ ስኳር አለባት፣ ቤታቸው ልጠይቃቸው ስሄድ አመድ መስላለች:: በጣም ደነገጥኩ …” በማለት ዶ/ር መስንበት አሰፋ የጻፈውን በአዲስ አበባ በህዝብ ላይ እየደረሰ የሚገኘውን በደል ፣ የብልጽግና መሪዎችና ካድሬዎች ከስብእና የራቁ አረመኔ ፣ አራዊትነት፡ አጫወተኝ። ተመሳሳይ አሳዝኝ ታሪኮችን ከብዙ አቅጣጫዎች መስማት የተለመደ ሆኖአል። እንዲህ አይነቱን በዜጎች ላይ የሚፈጸም ደበል ፣ የግፍ ግፍ በሺዎች አባዙት፣ ሌላው እንደዚህ አይነት ጋጠ ወጥ፣ ሀገ ወጥ፣ ኢ-ፍትሃዊ ተግባር መንግስትም ሆነ ማንም አካል እንዳይፈጽም መንግስት ቦታ ክፈለገ ካሳ ከፍሎ፣ በቂ ግዜ ሰጥቶ መሆን አለበት የሚለውን ህግ አግድው፣ ለአረመኔ ፣ ኢፍትሃዊ፣ ኢ-ህገ መንግስታዊ ፣ ተግባራቸው እንዲመች አድረገው ነው አየፈጸሙ የሚገኙት። ‘እኛ እናፈናቅልም፣ አንገልም፣ ሳናጣራ አናስርም” በማለት የኢትዮጵያን ህዝብ የደለለው አረመኔው የበሻሻው ወሮበላ “የኮሪዶር ልማት” በመቶ ሺዎች ኢትዮጵያውያን ዜጎች ደም፣ እንባ፣ ህይወትና በቁም መቀበር ላይ መሆኑን ሁሉም ኢትዮጵያዊያን ማወቅ አለባቸው። ከቤት ማፍረስ ጋር በተያያዘ 60 ሰዎች ራሳቸውን አጥፍተዋል፥ መፈንቀለ መንግስት በትግራይ እንከር ሚዲያ የዘገበውን ተከታተሉት ።
Neamin Zeleke
27,063 views • 1 year ago
