Загрузка видео...

Не удалось загрузить видео

На главную

ጁስ ዩጋንዳ ላይ ያዋጣል ማለት ነው? 🤔

13,370 просмотров • 8 месяцев назад •via X (Twitter)

Комментарии: 0

Нет доступных комментариев

Здесь появятся комментарии из оригинального поста

Похожие видео

አይ ትዝታው ሳሙኤል፣ ** “Merry Christmas" ላይ “ሜሪ” ማለት ማርያም ማለት መስሎታል፤ ********* ሳይማር መምህር የሆነው ትዝታው "ገና” ሚባል የለም፣ ክሪስማስ የሚለው ላይም “ሜሪ” የሚለው አያስፈልግም እያለ ነው። አለቃ ኪዳነ ወልድና አለቃ አያሌው “ገና” የሚለው (በጽርዕ ጌና) መሆኑን ካብራሩ በኋላ የ "ገናና” ግስ መሆኑን፣ ገናም እጅግ ገናና የሚለውን ለማመልከት እንደሆነ፣ የጊታችን ልደትም፣ አምላክ ሰው የመሆኑ ምስጢር እጅግ ገናና ስለሆነ ገና እንደተባለ፣ አለቃ አያሌው በኢንተርቪዋቸው ኪዳነ ወልድ ክፍሌም በመጽሐፋቸው ጽፈውታል፡፡ (ገጽ 325 ይመልክቱ)። የትዝታው የማርያም ፎብያ ይገርማል። “Merry Christmas" የሚለው ሐረግ ላይ “ሜሪ” የሚለው ቃል "ማርያም" ማለት መስሎት “ሜሪ ክሪስማስ” አልልም እያለን ነው። ይህንንም መሳቂያነቱን በዩቱብ እያስተላለፈልን ነው። ድሮም ልሙጥ ደፋር ነው። Merry ማለት ያማረ የተወደደ (pleasant ) ማለት ነው። አንድ ላይ “ሜሪ ክሪስማስ” ማለት "ያማረ የልደት በዓል ይሁንልህ/ሽ" እንደማለት ነው። ለትዝታው ግን ሜሪ (Merry) ማለት (Mary) ማርያም ማለት መስሎት "እኔ ሜሪ ክሪስማስ አልልም፣ ክሪስማስ ብቻ ነው ምለው" ይለናል። አይ ድንቁርና፣ ስንት ዓመት አሜሪካ የኖረ ሰው ነው ይህንን እንኳን ማወቅ አልቻለም። ይህንን እንኳን ሳያውቅ መምህር ልሁን ይላል። ከስድብ ውስጥ እሱ የማያውቃቸው ስድቦች የሉም። ስድብ ቢሆን ያውቀው ነበር። (ምንጭ ፦ Ze Addis )

Ephrem Eshete Ephrem

24,899 просмотров • 1 год назад

የጠቅላይ ሚኒስትሩ እውነት ወጣ! የዶክተር አብይ እውነት ሳይውል ሳያድር ወጣ! አቶ ገዱ አብይም እኮ ለክሩ ሲል ይመስክር ያለው ይህንኑ ነው። ለምን ነበር ታዲያ ዋሸ ያሉን? ይኸው ከርስዎ አፍ ቃል በቃል ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ ለኢሳያስ ንገሩት ብሎ የላክዎት መልእክት «የሰብአዊ ጥቃት አይፈፀም፣ ሰራዊቱ በግዴለሽነት የሚፈፅመው ጥቃት ይቁም፣ በህዝቡ ላይ የሚደርሱ የሰብአዊ መብት ረገጣዎች ይቁሙ፣ ወታደሩም ጥንቃቄ ያድርግ አስፈላጊውም እርምት ይወሰድ» ነው ብለዋል። አቶ ገዱ ይሄ ማለትኮ በዲፕሎማሲያዊ ቋንቋ “ህዝቤን አትንኩ ፣ንፁሀንን አትግደሉ» ማለት ነው። ይሄ ማለትኮ ጠቅላይ ሚንስትር አብይ የኤርትራ ሰራዊት የፈፀማቸውን ኢ ሰብአዊ ድርጊቶች ይቃወማል ብቻ ሳይሆን ለማስቆም ልኡካን እስከመላክ ደርሷል ማለት ነው። ይሄ ማለትኮ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ፓርላማ ላይ ቀርቦ የተናገረው ሃቅ ነበር ማለት ነው። ምኑን ነበረ ታዲያ አብይ ዋሸ ያሉን? ጠቅላይ ሚኒስትሩ እውነት ከኛ ጋር ነች ብሎ ነበር። ይኸው እውነቱ ከጠላቱ አፍ ሳይቀር እንደውሃ መፍሰስ ጀመረ። አቶ ገዱ መጀመሪያ ቢያንገራግሩም እንዲህ ሃቁን ስላወጡልን እናመሰግናለን። ደግሞ ይሄንንም እንዲያስተባብሉ አዋክበው ሌላ ሚዲያ ላይ እንዳያቀርብዎት እንጂ ላሁኑ ምስክርነትዎ እናመሰግናለን!

Natnael Mekonnen

17,842 просмотров • 5 месяцев назад

የተሳተፈው የሕብረተሰብ ክፍል disciplined እንደነበር የሚነገርለት የዘንድሮው እሬቻቸው! የተሳተፈው የሕብረተሰብ ክፍል disciplined እንደነበር የሚነገርለት የዘንድሮ እሬቻቸው ከታች በታተመው ተንቀሳቃሽ ምስል ላይ እንደሚታየው በአማራ ሕዝብ ላይ የጅምላ እልቂትና የዘር ፍጅት በአደባባይ ያወጁበትን የጅምላ ፍጅትና የዘር ማጥፋት ትርዒታቸውን ነው። እዚያ ቤት በአማራ ሕዝብ ላይ የጅምላ ፍጅትና የዘር ማጥፋት በአደባባይ ማወጅ በጨዋነት ተኮትኩቶ ማደግ ወይም disciplined የኾነ ኦሮሞ መኾንና የኦሮሞ ባሕል ላይ ትኩረት ማድረግ ማለት ነው። በዘንድሮው እሬቻቸው ተሳተፈው የሕብረተሰብ ክፍል disciplined እንደነበር ሊነግረን የሚሞክረው ባለጊዜም በእሬቻቸው ትርዒት ላይ በአማራ ሕዝብ ላይ የታወጀው የጅምላ ፍጅትና የዘር ማጥፋት መስሎ ያልታየው በትርዒቱ በአማራ ሕዝብ ላይ ያወጁትን የዘር ማጥፋትና የጅምላ እልቂት አዋጅ ስላልሰማና ስላላየ ሳይኾን በአማራ ሕዝብ ላይ የጅምላ ፍጅትና የዘር ማጥፋት በአደባባይ ማወጅ በጨዋነት ተኮትኩቶ ማደግ ወይም disciplined የኾነ ኦሮሞ መኾንና እሱ እንደሚለው "የኦሮሞ ባሕል" መስሎ ስለሚሰማው ነው።

Achamyeleh Tamiru

28,540 просмотров • 2 лет назад