Loading video...

Video Failed to Load

Go Home

አስፋው መሸሻውን ምታውቁት ላኩለት ፕሊስ

26,593 views • 3 years ago •via X (Twitter)

11 Comments

ለምለም🌿's profile picture
ለምለም🌿3 years ago

አስፋው ብቻ ነው የምትል ምን ያስፋላት አባቱን ብጠራ ምናለ😢 ..

Nani Taye's profile picture
Nani Taye3 years ago

🤭🤭

Solar Heavy's profile picture
Solar Heavy1 year ago

take the journey

Miኪ's profile picture
Miኪ3 years ago

እኔ ደሞ አዲስ ምዕራፍ ላይ ለመቅረብ እርዱኝ ምትል መስሎኝ mtsm

Arada Sport's profile picture
Arada Sport3 years ago

እንደዚህ ግልፅ አድርጉት አስፋዎች ተጨነቅን እኮ

ሣልሳይ ዐፄ ቴውድሮስ👑's profile picture
ሣልሳይ ዐፄ ቴውድሮስ👑3 years ago

አስፋው ሳይሆን ቫዝሊን ነው የሚያስፈልጋት😂

wondsen—{}—7's profile picture
wondsen—{}—73 years ago

ምነው አንቺስ ሴት አደለሽ? የሴት መብት በሌለበት ሀገር ለምን ፓስት ታረጊያታለሽ። እንዲሳለቁባት እንዲሰድቦት ነው? በጣም ይደብራል ግን ትክክል አይደለሽም።

Biniam Hirut's profile picture
Biniam Hirut3 years ago

ወይ ዘንድሮ

Brook.T's profile picture
Brook.T3 years ago

እንደው በቃ ጉድ ሳይሰማ አይንጋብሽ የተባለች ሀገር ሆና ቀረች አይደል?😁

የቦግሻ ተከራይ's profile picture
የቦግሻ ተከራይ3 years ago

@Sammy_samisha07 የሩታን መጨረሻ አየህልኝ

Beሰላም 🕊's profile picture
Beሰላም 🕊3 years ago

አሁን መሸሻ የሚል ሠምተሻል ናኒ 😂

Related Videos

አብይ አህመድ ዛሬ ጥቅምት 26 ቀን 2017 ዓ.ም አቸፈር- ዝብስት ላይ በፈፀመው የጦር ወንጀል ከጨፈጨፋቸው 43 ሲቪሊያን መካከል ለግዜው ዝርዝራቸው የደረሰን:- 1. ሀይማኖት ተማረ 2. አብርሃም አለሙ 3. ወርቁ ሲሳይ 4. አስፋው ደለለ 5. አዲሱ አወቀ 6. ስመኛው በእውቀት 7. አትርሰው ዳኝነት 8. ስጦታው ምኒችል 9. ስሎታው ስሜነህ 10. ተሻገር ገብሬ 11. ችሎታው አዘነ 12. ሀብታሙ አደባ 13. ቻላቸው ጥሩነህ 14. አይቸው ተመስገን 15. ምህረት ሙሉቀን 16. ብርሃኑ ማንነግረው 17. ማስተዋል ታዴ እና ሌሎችም ይገኙበታል። በሌላ በኩል በተመሳሳይ ቦታ በተደረገ ጥቃት:- 1. አበባው ተፈራ 2. ምስክር 3. ተመስገን መለሰ 4. ስለሽ ተስፋ 5. ጌጤነህ መኳንንት 6. አብርሀም ድረስ 7. ጌታነህ ካሳ 8. አብርሀም እግዳው 9. መታደል አየነው 10. አማን ግርማው እና 11. አጉማሴ አብዬ የተባሉት ደግሞ ከባድ የአካል ጉዳት የደረሰባቸው እና በሞት እና በህይወት መሃል የሚገኙት ናቸው። በሰው ላይ ጉዳት ባያደርስም በተመሳሳይ ቀን ፋግታ ላይም የድሮን ጥቃት ተፈፅሟል። በዚሁ እለት በቲሊሊ ዙሪያ አስኩና ጊዮርጊስ ቀበሌ የአንድ ቤተሰብ አባላትን የገደለ ጥቃት ሲፈፀም ባንጃ ወረዳ ሳትማ ዳንጊያ ቀበሌ አከና አቦ አካባቢ እና ጃንጉታ ጊዮርጊስ አካባቢዎች ላይ የደረሰ የድሮን ጥቃት በርካታ የቤት እንስሳትን ገድሏል። ጥቅምት 26/2017 #AmharaGenocide #AcheferMassacre ፲፰፻፹፰ሬድዮ 📻 #1888Radio #1888ሬዲዮ በ17640 kHz ዘውትር ከምሽቱ 2:00-3:00 ሰዓት

1888 Radio

11,775 views • 1 year ago

ጉድ ነው‼️ የመለስ ዜናዊ አጃቢ የነበረው የሚኪ ራያ ወግ መለስ ዜናዊ በ1992ቱ የባድመው ጦርነት ወቅት ...ጦርነቱ ተጀምሮ ሰራዊቱ ውጊያ ላይ እያለ መለስ ዜናዊ ለአስመራ እጅግ ከመጨነቁ የተነሳ ፕሮቶኮልንና አግባብነትን የተቃረነ አስነዋሪ ስራ ሰርቷል። ጦርነቱ ተጀምሮ የኢትዮጵያ ወታደሮች እየተዋደቁ ባለበት ቅፅበት አገሪቱ (ኢትዮጵያ) ሳታውቅ መለስ ወደ አስመራ ሄዶ ነበር። አንድ መሪ አገሪቱ በመሰል ወሳኝ ሁነት ውስጥ እያለች ከወታደራዊ ካውንስልም ሆነ ከካቢኔው እውቅና ውጪ በግሉ ወስኖ በግሉ የሚፈፅመው ምንም አይነት ተነሳሽነት ሊኖረው ተገቢ አልነበረም።መለስ ግን አድርጎታል። ጦርነቱ ኤርትራን እንደሚጎዳ ስላወቀ የተጀመረው ጦርነት እንዲቆም ኢሳያስን ለማሳመን ነበር ወደ አስመራ የሄደው። በነገራችን ላይ መለስ ዜናዊ ኤርትራን የሚመለከትበትና የሚያስተናግድበት መንገድ በፃድቃንና በስዬ ተደጋጋሚ ወቀሳና ትችትን አስተናግዷል። ወደ ታሪኩ ስንመለስ ጦርነቱ ተጀምሮ በሁለቱም ወገን ያለው ወታደር በተጋጋለ ተኩስ ውስጥ ተጥዶ እያለ እሱ ወደ አስመራ መሄዱ ምንያህል በህይወቱ ላይ እንደፈረደ ለመገመት አይከብድም። የሚያሳዝነው ግን ከኢሳያስ ጋር የነበረው ግንኙነት በቅሌት ነበር የተጠናቀቀው። እንደ ሚኪ ራያ ገለፃ ከሆነ በወቅቱ ከመለስ ጋር የሄደውና ከውጪ ሆኖ ሲጠብቅ የነበረ ታጋይ ( አሌ ይባላል) ጭቅጭቅ ሰምቶ ወደ ውስጥ ሲገባ ኢሳያስ መለስ ዜናዊን “ጨምላቃ” ብሎ ሲሰድበው ሰምቷል። መለስም ጭንቅላቱን እንዳዘቀዘቀ ድምፅ ሳያሰማ ስድቧን ጠጥቷታል ! እነ ሃየሎም አርያን ጨምሮ ክንፈ ለምን እንደተገደሉና እነ ጀነራል ጻድቃን ስዬ አብርሃን ጨምሮ ሎች የህወሓት ታጋዮች በመለስ ዜናዊ ቀጥተኛ ዕዛዝ ከህወሓት ለምን እንደተባረሩ ገባችሁ?

Natnael Mekonnen

24,596 views • 1 year ago

መልካም ቅዳሜ!! 😂 Nani Taye
1:28

Sensitive content

መልካም ቅዳሜ!! 😂 Nani Taye

K E R I

42,321 views • 2 years ago