Video wird geladen...

Video konnte nicht geladen werden

Zur Startseite

የአብይ አህመድ ሰራዊት የገባበት ፈተና

37,962 Aufrufe • vor 6 Monaten •via X (Twitter)

0 Kommentare

Keine Kommentare verfügbar

Kommentare vom Original-Post werden hier angezeigt

Ähnliche Videos

ሄኖክ ስዩም የሚባለው ሰው በይፋ ለብልጽግና ከተሸጠ ቆይቷል። ''ጎንደርን እንሞሽራት'' የተሰኘው የአብይ አህመድ መርዛማው ፕሮጀክት አካል ሆኖ የኪነጥበብ ሰዎችን በብልጽግና ዜማ ሊያስደንሳቸው ጎንደር ይዟቸው ከሄደበት ጊዜ አንስቶ የአብይ አህመድ ሻማ ያዥ ሆኖ ቀርቷል። ነቢዩ ባዬ ካበለጸጋቸው ባለሙያዎች አንዱ ይኸው የዛሬው የአብይ አህመድ ካዳሚ ይገኝበታል። ለማንኛውም አብይ አህመድ እንደመትረየስ ተኳሽ ቦታ እየቀያየረ፥ ከአንዱ ሚዲያ ወደ አንዱ እየተስፈነጠረ አንድ አይነት አሰልቺ፥ ቋቅ የሚል ዲስኩሩን ማንደቅደቁን ተያይዞታል። መሪን የሚያህል ሰው ቃለመጠይቅ ሰጥቶ 10ሺህ ሰው እንኳን በብሄራዊ ቴሌቪዥን የማያዳምጠው ከሆነ ምን ማለት እንደሆነ ግልጽ ነው። በዚህ ክሊፕ ላይ የሚደመጠው አብይ አህመድ የታክሲ ሹፌሮችን ''ዋሹ'' እያለ ነው። ዋሽታችሁ የቱሪዝም ገቢ አምጡልኝ እያለ በአደባባይ ያለሀፍረት ይናገራል። የታክሲ ሹፌሮቹን የገጠማቸው የህይወት ፈተና በቃላት አቅም የሚገለጽ አይደለም። እንደቋጥኝ ላያቸው ላይ የተከመረው የኑሮ ሸክም የመኖር ህልውናቸውን አደጋ ውስጥ አስገብቶት ከፍተኛ ምሬትና ጭንቀት ላይ ናቸው። ይህ ደግሞ የሆነው በዚህ ሰው እብደት ነው። ለኢትዮጵያዊው ደንታ የሌለው፥ ንቀቱ በአፍጢሙ ሊደፋው የደረሰው አብይ አህመድ ለቱሪስት ደስታ ስትሉ ቅጠፉ፥ ዋሹ፥ ፍልቅልቅ ብላችሁ ታዩ፥ እያለ ሲናገር በድንጋጤ ስሜት ውስጥ ሆኜ ነበር የምሰማው። በቃ! ለየለት ማለት ነው? ብሎ ብሎ ከፈጣሪ ጋር ሊያጋጭ፥ የሰማያዊውን አምላክ ምህረት ሊያሳጣ፡ ዋሽታችሁ ዶላር አስመጡልኝ አይነት ጥሪ ምን የሚሉት ፈሊጥ ነው? ሰውዬው አይናችን እያየ ጨለለ ማለት ነው። ይህ ቃለመጠይቁ በትርጉም አማካኝነት በዲፕሎማቶች የሚታይ መሆኑን ዘንግቶ ነው? የሆነስ ሆኖ የኢትዮጵያ ህመም የሚደበቅ ነውን? አንደበታችን ባይናገረው የገረጣው ገፅታችንን እንዴት እንደብቀው? ሰውዬ አንተስ በደህና ጊዜ አብደሃል፥ ይብላኝ በአንተ ወፈፌ እየተገዛ ላለ 130 ሚሊዮን ኢትዮጵያዊ?!

Mesay Mekonnen

39,009 Aufrufe • vor 1 Monat

በ #ጎንደር መተማ ቀጠና የዘመተው የ #አብይአህመድ ስራዊት ፈርሶአል። ክውደቀቶቻቸውና ከኪሳራቸው የማይማሩት አረመነው ነፍሰ በላ #አብይ አህመድና ብርሃኑ ጁላ ለ 10ኛ ግዜ ቀን ቆርጠው “ዘመቻ ማእበል” በሚል ስያሜ የአማራ ፋኖን “ለመደምሰስ” ብለው ባስቀመጡት ግብ መሰረት እንደ አዲስ ያሰማሩዋቸው በርካታ ክፍለ ጦሮችና ሬጅምነቶች ከጥቅም ውጭ ሆነዋል። ማእበል ያሉት ወደ ምርኮኛ ማእበል ተቅይሮአል። “ስራዊቱ እይዋጋም፣ ስነ ልቦናው የሞተ ነው፣ የውጊያ እቅም የለውም፣ አላማውን አያውቅም”። ብርሃኑ ጅሎ እንደሚቀባጥረው ሳይሆን፣ የአብይ አህመድ "በአፍሪካ ተወዳዳሪ የሌለው ስራዊት" አቅም ይህን ይመስላል። ከልዩ ልዩ የመረጃ ምንጮች እንደሚያሳዩት ፣ ባለፉት ሁለት አመታት በአማራ ክልል ቢያንስ 60,000 የመከላከያ ስራዊት ክፍለ ጦሮችና ሬጅመንቶች ከጥቅም ውጭ ተደርገዋል፣ ሙት፣ ቁስለኛ፣ ምርኮ። ነባሩ ስራዊት የተመናመነበት አብይ አህመድ፣ ከሁሉም በኢትዮጵያ አካባቢዎች ፣ አዲስ አበባን ጨምሮ በሚደረጉ የግዳጅ ምልመላ እና በለብ ለብ ስልጠና “ፋኖን ለመደምሰስ” በሚል ያሰማሩት አዲስ ምልምል ስራዊት ከፍተኛ ኪሳራ እየደረሰበት ይገኛል። በጎንደር፣ በጎጃም፣ በወሎ፣ በሸዋ ልዩ ልዩ አውደ ውጊያዎች ከባድ የሰብአዊና ቁሳዊ ሽንፈቶችና ኪሳራዎች የአማራ ፋኖ ሃይሎች እደርሰውበታል ። ፋኖ በራሱ ተነሳሽነት በርካታ ከተሞችን በመቆጣጠር፣ በልዩ ልዩ ወታደራዊ ኢላማዎች ላይ ጥቃጦች በመሰንዘር፣ ከተከላካይነት ወደ አጥቂነት ተሸጋግሮአል። ሰለሰሞኑ ዝርዝሩን ከአንከር ሚዲያ ተከታተሉ። በመተማ ቀጠና ያለው የአብይ አህመድ ሰራዊት ፈርሷል፥ ወደ ሱዳን የሸሹ አሉ የእብናቱ ታላቅ ድል

Neamin Zeleke

13,894 Aufrufe • vor 1 Jahr

''ውሸቱ የሚቆመው የአብይ አህመድ መንግስት ሲወድቅ ነው። መንግስታት ይዋሻሉ። የአብይ አህመድ ግን በሽታ ነው'' ዶ/ር ዮናስ ብሩ Yonas Biru ሚዲያ Mesay Mekonnen የሰጠው ቃለ ምልልስ። ሰሞንኑን ህዝብ በሙሉ እንደታዘበው "በቁስል ላይ እንጨት ስደድበት" እንዲሉ #ብርቱካን ተመስገን ላይ እያደረሱ ያሉት የበደል በደል የብልጽግና መለያ ምግባሩና ማንነቱ ነው። ከቀደሙት አገዛዞች ሁሉ በተለየ የኦሮሚያ ብልጽግና የሚዘውረው አገዛዝ በተለይም ከመሪው አረመኔ የበሻሻ ደላላ #አብይአህመድ ጀመሮ እስከታችኛው እርከን የነጭ ውሸት ፣ የማጭበርበር፣ የውንብድና ክምር ነው ። አረመኔያዊ ተግባራት ፣ ሸፍጥ፣ ሴራ፣ ነውር፡ ክህደት ፣ ድንቁርና የሚሉ ቃላት ምንነቱን ምግባሩን ሙሉ በሙሉ አይገልጹቱም፣ ከዝቅጠቶቹ ፣ ከስራአትጁ ሞራል አልባነት ፣ ከወራዳነቱ ለ1000 ሺ መገለጫዎች እንዱ ብቻ ነው። ዶ/ር ዮናስ ብሩ የአገዛዙ ቁንጮና የውሸትና የአረመኔነት ክምር የሆነው አብይ አህመድ አይን ያወጣ ተደጋጋሚና አሳፋሪ ውሸቶች ዙሪያ ለአንከር ሚዲያ የሰጠውን ቃል ምልልስ ተከታተሉት፣ የፓርላማ ውሎው ላይ አይኑን ሳያሽ የተናገረቸውን ውሸቶች በዝርዝር ይሄድበታል። ሙሉውን እዚህ ታገኙታላችሁ።

Neamin Zeleke

161,868 Aufrufe • vor 1 Jahr