Video wird geladen...

Video konnte nicht geladen werden

Zur Startseite

16,084 Aufrufe • vor 1 Jahr •via X (Twitter)

8 Kommentare

Profilbild von Getnet Ethiopia
Getnet Ethiopiavor 1 Jahr

"እያመመው መጣ !" ይሏል ይህ ነው። ለውጥ መጣ ብሎ የደገፈው ሁሉ ከህወሓት ወደ ብልጽግና የተደረገው እርምጃ "ከድጡ ወደ ማጡ" እነደሆነ አርፍዶም ቢሆን እየተረዳ ነው💡

Profilbild von Solar Heavy
Solar Heavyvor 1 Jahr

- All I Knew

Profilbild von 𝙍𝙤𝙗𝙨𝙖𝙣 𝙂𝙖𝙖𝙙𝙞𝙨𝙖𝙖
𝙍𝙤𝙗𝙨𝙖𝙣 𝙂𝙖𝙖𝙙𝙞𝙨𝙖𝙖vor 1 Jahr

አዲስ አበባ ያኛ ሲባል ትክክ አዲስ አበባ ኬኛ ሲባል ሃጢኣት ምን የዞረበት

Profilbild von Dejene W
Dejene Wvor 1 Jahr

ምንድነው ታዲያ ችግሩ ለፀጥታ/ለሰላም የኦሮሚያ ፓሊስ ቢሰማራ ???

Profilbild von Amhara
Amharavor 1 Jahr

አዲስ አበቤ አይኑ እያየ ተወረረ

Profilbild von Mehdi S.
Mehdi S.vor 1 Jahr

ሁለታችሁም አውሪውም አስተጋቢውም የኦሮሚያ ክልል ቢሮዎች አ.አ (ፊንፊኔ) መሆኑን ያወቃችሁት ዛሬ ነው ወይስ የቆሞ ቀሮቹ ስብስብ ጉም ሲሆን መጡ መጡ የቀን ህልም ሲሆንባችሁ ለዶላር መሸቀያ ነው። ኢትዮጵያ አንድ ናት ሁሉም የኛነው #nomoredoublestandard

Profilbild von Nuredin Abdi
Nuredin Abdivor 1 Jahr

እንብርትህን ከሰውነትህ ለይተህ አሳየንና ከዚያ የናንተን ሀሳብ እንደግፋለን።

Profilbild von Tatek Menji
Tatek Menjivor 1 Jahr

ያ ማለት አ/አ ያለው የኢትዮጵያ ሕዝብ መቶ በመቶ በኦሮምማ ፦ ሕግ፣ሥርዓት፣ባህል፣ቅርስ፣ ቁጥጥር፣ ልማድ ፣ፍላጎት ወዘተርፈ ሥር እስኪውል እየጠበቀ ነው ማለት ነው ?

Ähnliche Videos

ሰላም ፣ በሀገር ውስጥም በውጭም የምትኖሩ #ኢትዮጵያውያን ወገኖች፣ --የአረመኔው #አብይእህመድ ኦህዴድ ብልጽግና ፋሽታዊ አገዛዝ መከላከያ ስራዊት ከግዜ ወደ ግዜ በእጅጉ አየተዳከመ ነው። በተለይም በአማራ ክልል በየግንባሩ እየፈረሰ ነው ለማለት ይቻላል። በቅርብ ሳምንታት ብቻ በወሎ ፣ በጎጃም፣ በሸዋ፣ በደቡብ ጎንደርና፣ በመተማ ሰሜን ምእራብ ጎንደር የተደረጉ ውጊያዎች የተከናነበውን ከባባድ ሽንፈቶች በመገመገም ብቻ ይህ የውድቀትና የሽንፈት ሂደት የሚቀጥል፣ ወደ እይቀሬው የአገዛዙ ውድቀት እየሄደ መሆኑ እንዱ ማሳያ ነው። --ባለፉት በርክታ ሳምታት በ #አዲስአበባ ፣ በሌሎች ከተሞች፣ በ #አማራና በ #ኦሮሚያ ፣ በ #ደቡብ ክልሎች በመቶ ሺ የሚቆጠሩ ወጣቶችን በግዳጅ እያፈሱ፡ እናቶቻቸው ዋይታና እሪታ እያሰሙ ፣ ከየሰፈሩ፣ መንደሩና፣ ከት/ቤት ጭምር በግድ አየታፈሱ ወደ ወታደራዊ ማስልጠኛ ጣቢያዎች በብዙ ሺ የሚቆጠሩ ወጣቶችን እያስገባ ነው። -- በመላው ሀገሪቱ በየወረዳውና በየቀበሌው በተጣለ የምልምል ኮታ ቁጥራቸው በውል ያልታወቀ ታዳጊ ሕጻናት (ከ 16 አመት እድሜ ያነሱ) በሺዎች ታፍሰው ወደ ማስልጠኛ ጣቢያ እየተወሰዱ ነው። ይህም ሌላው የአገዛዙ ሽንፈቶችና ውድቀቶች ውጤትና ሌላው ማሳያ ፣ መገለጫ ነው። --የአረመኔው አብይ አህመድ አገዛዝ አሁን ሀገራችንን ያስገባበት ሁልንተናዊ ቀውስ፣ እስካሁንም በጦርነቶች ሳቢያ የደረሰው ሰብአዊና ቁሳዊ ኪሳራ የደርግ/ኢሰፓ መንግስት መጨረሻዎቹ ሁለት አመታት ከነበረው ሁኔታ በእጅጉ የገዘፈ ነው። --የደርግ/ኢሰፓን መንግስት በመጨረሻዎቹ አመታት በግዴታ የተመለመሉና በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ወጣቶችን በሰሜን ግንባር ለሚደርጉ ጦነቶች አሰልጥኖ ቢያስማራም፣ በሰመጨረሻ ሽንፈት እንጂ ለድል አላበቃውም። --ዛሬ ላይ በፋሽታዊው አገዛዝ ስር የሚገኘው ስራዊት የሚገኝበት ደካማ አቋም ከዚያን ዘመን ከነበረው የባሰ እንጂ የተሻለ አይደለም። ሞራሉ ደካማ፣ ለምን አላማ መዋጋት እንዳለበት በአግባቡ የማያውቅ፣ ስልጠናም፣ የአካል ብቃትም፣ ወታደራዊ ብቃትም ያልገነባ፣ በደካማና አቅም ቢስ ጀነራሎች የሚመራ ስራዊት ነው። --ለዚህም እንዲ ማሳያ ባለፉት በርካታ ወራት ብቻ በሁሉም የአማራ ቀጠናዎች ከፋኖ የአማራ ሃይሎች ጋር በተደረጉ በርካታ ውጊያዎች ከዚህ ቀደም በተመሳሳይ በግድ ታፍሰውና በለብ ለብ ሰልጥነው ወደ ግዳጅ ጦርነት እሳት የገቡ የሰራዊቱ አባላት -በአስርቱ ሺ የሚቆጠሩ የሰራዊቱ አባላት-- ሙት፣ ቁስለኛ፣ ምርኮና፣ የደረሱበት ያልታወቀ (MIA) ሆነዋል። -- አሁን ላይ በእርግጠጥነት መናገር የሚቻለው የአረመኔው የአብይ አህመድ አገዛዝ ከዚህ ቀደም የነበረውን የተሻለ ስልጠና፣ ልምድና ቁመና የነበረው ስራዊት ተመናምኖበልታ፣፣ ሀይሉ በከፍተኛ መጠን ሳስቶአል፣ ቁጥሩም በእጅጉ ቀንሶአል። ይህን ሰፊ ክፍተት ለመሙላት በግዳጅ በተመለመሉና በቂ ስልጠና ባልወሰዱ ታዳጊ ህጻናት ጭምር ለማካካስ መሞከሩ አይቀሬ ውድቀቱ ማሳያዎች እንዱ ተደርጎ ሊወሰድ የሚችል ነው። -- ህዝቡ ልጆቹን ከጉያው አየተነጠቀ ፈጽሞ ሊያሸንፍ የማይችለው ጦርነት ማገዶ እንዳይሆኑ እቢኝ ብሎ እንዲነሳ፣ በማሰልጠኛ ጣቢያዎች እንዳሉ ወይንም ከስልጠና በኋላ በአገኙት አጋጣሚ ሁሉ በመጥፋት ህይወታቸውን እንዲያተርፉ ይህ ጉዳይ የሚያሳስበው ዜጋ ሁሉ መረጃውን ወደ ወላጆችና በየክልሉ ለሚገኙ ወጣቶች በስፋት ማስተላለፍ ሃላፊነት አለብን።

Neamin Zeleke

10,425 Aufrufe • vor 5 Tagen